ዘፀአት 1:8 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 በግብፅ ዮሴፍን ያላወቀ ሌላ ንጉሥ ተነሣ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም8 በግብጽም፣ ስለ ዮሴፍ የማያውቅ አዲስ ንጉሥ ነገሠ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 ዮሴፍን የማያውቅ አዲስ ንጉሥ በግብጽ ተነሣ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም8 ከዚህ ሁሉ በኋላ ዮሴፍ ያደረገውን ነገር የማያውቅ አዲስ ንጉሥ በግብጽ ተነሣ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)8 በግብም ዮሴፍን ያላወቀ አዲስ ንጉሥ ተነሣ። Ver Capítulo |