Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa ተረፈ ኤርምያስ 1:51 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)51 እነርሱም የሰው እጅ ሥራ እንጂ አማልክት እንዳልሆኑ፥ የአምላክነት ሥራም እንደሌላቸው ለአሕዛብና ለነገሥታት ሁሉ በግልጥ ይታወቃሉ። Ver Capítulo |