ኤፌሶን 2:9 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 የሚመካም እንዳይኖር በምግባራችን አይደለም። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም9 ማንም እንዳይመካ በሥራ አይደለም፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)9 ማንም እንዳይመካ ከሥራ የመጣም አይደለም። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም9 ማንም ሰው እንዳይመካ፥ የመዳን ጸጋ የተገኘው በሥራ አይደለም፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)9 ማንም እንዳይመካ ከሥራ አይደለም። Ver Capítulo |