መክብብ 7:22 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)22 ብዙ ጊዜ ያበሳጭሃልና፤ በብዙ መንገድም ልብህን ያስከፋታልና፥ አንተ ደግሞ ሌሎችን እንደ ረገምህ ታውቃለህና። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም22 ብዙ ጊዜ አንተ ራስህ፣ ሌሎችን እንደ ረገምህ ልብህ ያውቃልና። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)22 አንተ ደግሞ ሌሎችን የረገምክበትን ጊዜ ልብህ ያውቃልና። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም22 አንተም ራስህ ብትሆን ሁልጊዜ ሌሎችን ስትነቅፍ መኖርህን አትዘንጋ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)22 አንተ ደግሞ ሌሎችን እንደ ረገምህ ልብህ ያውቃልና። Ver Capítulo |