Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




መክብብ 6:4 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

4 በከ​ንቱ መጥ​ቶ​አል፥ በጨ​ለ​ማም ይሄ​ዳል፥ ስሙ በጨ​ለማ ይሸ​ፈ​ና​ልና።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

4 ምክንያቱም በከንቱ ይመጣል፤ በጨለማም ይሄዳል፤ ስሙም በጨለማ ተሸፍኗል።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

4 በከንቱ መጥቷል በጨለማ ይሄዳል ስሙም በጨለማ ይሸፈናል፥

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

4 ያ ጭንጋፍ ተረስቶ ወደሚቀርበት ጨለማ ስለሚወሰድ ቀድሞውኑ ሳይወለድ ቢቀር በተሻለው ነበር።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

4 በከንቱ መጥቶአል በጨለማ ይሄዳል ስሙም በጨለማ ይሸፈናል፥

Ver Capítulo Copiar




መክብብ 6:4
3 Referencias Cruzadas  

ሰው መቶ ልጆች ቢወ​ልድ፥ ብዙ ዘመ​ንም በሕ​ይ​ወት ቢኖር፥ ዕድ​ሜ​ውም ብዙ ዓመት ቢሆን፥ ነገር ግን ነፍሱ መል​ካ​ምን ባት​ጠ​ግብ፥ መቃ​ብ​ር​ንም ባያ​ገኝ፥ እኔ ስለ እርሱ፥ “ከእ​ርሱ ይልቅ ጭን​ጋፍ ይሻ​ላል” አልሁ።


ደግ​ሞም ፀሐ​ይን አላ​የም፥ አላ​ወ​ቀ​ምም፤ ስለ​ዚህ ከዚያ ይልቅ ለዚህ ዕረ​ፍት አለው።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos