መክብብ 11:7 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 ብርሃን ጣፋጭ ነው፥ ፀሓይንም ማየት ለዐይን መልካም ነው። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም7 ብርሃን መልካም ነው፤ ፀሓይንም ማየት ለዐይን ደስ ያሰኛል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)7 ብርሃን ጣፋጭ ነው ፀሐይንም ማየት ለዐይን መልካም ነው። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም7 ብርሃን ታይቶ አይጠገብም፤ ስለዚህ የቀንን ብርሃን እያዩ መደሰት መልካም ነው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)7 ብርሃን ጣፋጭ ነው ፀሐይንም ማየት ለዓይን መልካም ነው። Ver Capítulo |