Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ዘዳግም 33:15 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

15 ከቀ​ደ​ሙ​ትም ተራ​ሮች ከፍ​ተ​ኛ​ነት፥ ከዘ​ለ​ዓ​ለሙ ኮረ​ብ​ቶች ራሶች፥

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

15 ከጥንት ተራሮች በተገኘ ምርጥ ስጦታ፣ በዘላለማዊ ኰረብቶች ፍሬያማነት፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

15 ከቀደሙትም ከጥንት ተራሮች ከፍተኛነት፥ በዘለዓለሙም ኮረብቶች ገናንነት፥

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

15 እንዲሁም ከጥንት የነበሩ ተራሮቻቸውና ከኮረብቶቻቸው በተትረፈረፈ ምርጥ ምርት የበለጸጉ ይሁኑ፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

15 በቀደሙትም ተራሮች ከፍተኛነት፥ 2 በዘላለሙም ኮረብቶች ገናንነት፥

Ver Capítulo Copiar




ዘዳግም 33:15
4 Referencias Cruzadas  

የአ​ባ​ት​ህና የእ​ና​ትህ በረ​ከ​ቶች ጽኑ​ዓን ከሆኑ ከተ​ራ​ሮች በረ​ከ​ቶች ይልቅ ይበ​ል​ጣሉ፤ ዘለ​ዓ​ለ​ማ​ው​ያን ከሆኑ ከኮ​ረ​ብ​ቶ​ችም በረ​ከ​ቶች ይልቅ ኀያ​ላን ናቸው፤ እነ​ር​ሱም በዮ​ሴፍ ራስ ላይ ይሆ​ናሉ፤ በወ​ን​ድ​ሞቹ መካ​ከል አለቃ በሆ​ነ​ውም ራስ አናት ላይ ይሆ​ናሉ።


ቆመ፥ ምድርንም አወካት፣ ተመለከተ፥ አሕዛብንም አናወጠ፣ የዘላለምም ተራሮች ተቀጠቀጡ፥ የዘላለምም ኮረብቶች ቀለጡ፣ መንገዱ ከዘላለም ነው።


ከፀ​ሐይ መው​ጣት ከሚ​ገ​ኘው ፍሬ፥ በወ​ራት ቍጥር ከሚ​ገ​ኘው ምርት፥


እንግዲህ ወንድሞች ሆይ! ጌታ እስኪመጣ ድረስ ታገሡ። እነሆ ገበሬው የፊተኛውንና የኋለኛውን ዝናብ እስኪቀበል ድረስ እርሱን እየታገሠ የከበረውን የመሬት ፍሬ ይጠብቃል።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos