ዘዳግም 32:33 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)33 የወይን ጠጃቸው የእባብ መርዝ፥ የሚገድልም የእፉኝት መርዝ ነው። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም33 ወይናቸው የእባብ መርዝ፣ የመራዥ እባብም መርዝ ነው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)33 ወይናቸው የእባብ መርዝ፥ የጨካኝ እፉኝት መርዝ ነው።” Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም33 ወይናቸው እንደ እባብ መርዝ ነው፤ እንደ ክፉ እፉኝትም መርዝ ነው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)33 የወይን ጠጃቸው የእባብ መርዝ፥ 2 የእፉኝትም ሥራይ ነው። Ver Capítulo |