ዘዳግም 32:28 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)28 ምክር ያጡ ሕዝብ ናቸው፤ ምግባርና ሃይማኖት የላቸውም። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም28 አእምሮ የጐደላቸው፣ ማስተዋልም የሌላቸው ሕዝብ ናቸው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)28 “ምክር ያጡ ሕዝብ ናቸው፥ ማስተዋልም የሌላቸው ናቸው። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም28 “የእስራኤል ሕዝብ አእምሮ ቢሶች ናቸው፤ አያስተውሉምም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)28 ምክር ያጡ ሕዝብ ናቸው፥ 2 ማስተዋልም የላቸውም። Ver Capítulo |