ዘዳግም 28:28 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)28 እግዚአብሔር በዕብደት፥ በዕውርነት፥ በልብ ድንጋጤም ይመታሃል። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም28 እግዚአብሔር በእብደት፣ በዕውርነትና ግራ በማጋባት ያስጨንቅሃል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)28 ጌታ በእብደት፥ በዕውርነትና ግራ በማጋባት ይመታሃል። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም28 እግዚአብሔር አእምሮ በሚያሳጣ እብደትና ዕውርነት ይመታሃል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)28 እግዚአብሔር በዕብደት፥ በዕውርነት፥ በድንጋጤም ይመታሃል። Ver Capítulo |