Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ዘዳግም 24:12 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

12 ያም ሰው ድሃ ቢሆን መያ​ዣ​ውን በአ​ንተ ዘንድ አታ​ሳ​ድር።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

12 ሰውየው ድኻ ከሆነ፣ መያዣውን ከአንተ ዘንድ አታሳድርበት።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

12 ሰውየው ድኻ ከሆነ፥ መያዣውን ከአንተ ዘንድ አታሳድርበት።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

12 ድኻ ከሆነ ደግሞ ልብሱን በመያዣነት ይዘህ አትደር።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

12 ያም ሰው ድሃ ቢሆን መያዣውን በአንተ ዘንድ አታሳድር።

Ver Capítulo Copiar




ዘዳግም 24:12
8 Referencias Cruzadas  

የወ​ን​ድ​ሞ​ች​ህን መያዣ በከ​ንቱ ወስ​ደ​ሃል፥ የታ​ረ​ዘ​ው​ንም ልብ​ሱን ገፍ​ፈ​ሃል።


ችግ​ረ​ኞ​ችን በደ​ሉ​አ​ቸው፥ ጣሉ​አ​ቸ​ውም፤ ከተ​ራ​ቡ​ትም የሚ​ጐ​ር​ሱ​ትን ነጠ​ቋ​ቸው።


የድ​ሃ​አ​ደ​ጎ​ቹን አህያ ይነ​ዳሉ የመ​በ​ለ​ቲ​ቱ​ንም በሬ ስለ መያዣ ይወ​ስ​ዳሉ።


ብዙ​ዎ​ችን የተ​ራ​ቈ​ቱ​ት​ንም ያለ ልብስ ያሳ​ድ​ሩ​አ​ቸ​ዋል። መጐ​ና​ጸ​ፊ​ያ​ቸ​ው​ንም ይገ​ፍ​ፏ​ቸ​ዋል።


ድሃ​አ​ደ​ጉን ልጅ ከጡቱ ይነ​ጥ​ላሉ፤ ችግ​ረ​ኛ​ው​ንም ያሠ​ቃ​ያሉ።


አንተ ግን በውጭ ቁም፤ ያበ​ደ​ር​ኸ​ውም ሰው መያ​ዣ​ውን ወደ ውጭ ያው​ጣ​ልህ።


ለብ​ሶት እን​ዲ​ተኛ እን​ዲ​ባ​ር​ክ​ህም ፀሐይ ሳይ​ገባ መያ​ዣ​ውን ፈጽ​መህ መል​ስ​ለት፤ በአ​ም​ላ​ክ​ህም በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ምጽ​ዋት ይሆ​ን​ል​ሃል።


“የመ​ጻ​ተ​ኛ​ው​ንና የድሃ-አደ​ጉን፥ የመ​በ​ለ​ቲ​ቱ​ንም ፍርድ አታ​ጣ​ም​ም​ባ​ቸው፤ የመ​በ​ለ​ቲ​ቱ​ንም ልብስ ለመ​ያዣ አት​ው​ሰ​ድ​ባት።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos