ዘዳግም 22:18 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 የዚያች ከተማ ሽማግሌዎችም ያን ሰው ወስደው ይገሥጹት፤ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም18 ከዚያም በኋላ የከተማው አለቆቹ ሰውየውን ይዘው ይቅጡት፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 የዚያችም ከተማ ሽማግሌዎች ያንን ሰው ወስደው ይግረፉት፥ Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 የከተማይቱም መሪዎች ባልየውን ወስደው በመግረፍ ይቅጡት። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 የዚያችም ከተማ ሽማግሌዎች ያንን ሰው ወስደው ይግረፉት፤ Ver Capítulo |