ዘዳግም 18:13 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 አንተ ግን በአምላክህ በእግዚአብሔር ዘንድ ፍጹም ሁን። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም13 በአምላክህ በእግዚአብሔር ፊት ነውር አልባ ሁን። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 በአምላክህ በጌታ ፊት ነውር አልባ ሁን።” Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም13 አንተ ግን ለእግዚአብሔር በፍጹም ታማኝ መሆን ይገባሃል።” Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)13 አንተ ግን በአምላክህ በእግዚአብሔር ዘንድ ፍጹም ሁን። Ver Capítulo |