ዘዳግም 14:20 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)20 ነገር ግን ንጹሓን የሆኑትን ወፎች ሁሉ ብሉ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም20 ንጹሕ የሆነውን ማንኛውንም ክንፍ ያለውን ፍጡር ግን ብሉ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 ንጹሕ የሆነውን ማናቸውንም ክንፍ ያለውን ፍጡር ትበላላችሁ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም20 ነገር ግን ከእነርሱ መካከል በተለይ ንጹሓን የሆኑትን ትበላላችሁ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)20 ንጹሕ የሆኑትን ወፎች ሁሉ ብሉ። Ver Capítulo |