Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa ትንቢተ ዳንኤል 8:22 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)22 እርሱም በቆመበት በተሰበረ ጊዜ በእርሱ ፋንታ አራቱ እንደ ተነሡ፤ እንዲሁ ከወገኑ አራት መንግሥታት ይነሣሉ፤ ነገር ግን በኀይል አይተካከሉትም። Ver Capítulo |