Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa ትንቢተ ዳንኤል 3:89 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)89 እግዚአብሔር ከሞትና ከሲኦል እጅ አድኖናልና፥ ከሚነድድም ከምድጃው እሳት አስጥሎናልና፥ ከነበልባሉም መካከል አውጥቶናልና፤ ለእግዚአብሔር ተገዙ፤ ስሙንም አመስግኑት፤ ቸር ነውና ምሕረቱም ለዘለዓለም ነውና። Ver Capítulo |