ሐዋርያት ሥራ 9:37 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)37 ያንጊዜም ታማ ሞተችና በድንዋን አጥበው በሰገነት አስተኙአት። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም37 በዚያ ጊዜም ታምማ ሞተች፤ ሰዎችም አስከሬኗን ዐጥበው በሰገነት ላይ ባለው ክፍል አስቀመጡት። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)37 በዚያም ወራት ታመመችና ሞተች፤ አጥበውም በሰገነት አኖሩአት። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም37 በዚያን ጊዜ እርስዋ ታመመችና ሞተች፤ አጥበውም በሰገነት ላይ ባለው ክፍል ውስጥ አኖርዋት። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)37 በዚያም ወራት ታመመችና ሞተች፤ አጥበውም በሰገነት አኖሩአት። Ver Capítulo |