ሐዋርያት ሥራ 8:23 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)23 በመራራ መርዝ ተመርዘህ፥ በዐመፃ ማሰሪያ ተተብትበህ የምትኖር ሆነህ አይሃለሁና።” Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም23 ምክንያቱም በመራራነት ተሞልተህ፣ በዐመፅ ሰንሰለት ተይዘህ አይሃለሁና።” Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)23 በመራራ መርዝና በዐመፅ እስራት እንዳለህ አይሃለሁና።” Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም23 አንተ በመራራ ቅናት እንደ ተሞላህና የኃጢአት እስረኛ እንደ ሆንክ አያለሁ።” Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)23 በመራራ መርዝና በዓመፅ እስራት እንዳለህ አይሃለሁና።” Ver Capítulo |