Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




ሐዋርያት ሥራ 7:53 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

53 በመ​ላ​እ​ክ​ትም ሥር​ዐት ኦሪ​ትን ተቀ​ብ​ላ​ችሁ አል​ጠ​በ​ቃ​ች​ሁ​ትም።”

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

53 በመላእክት አማካይነት የተሰጣችሁንም ሕግ ተቀበላችሁ እንጂ አልጠበቃችሁትም።”

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

53 እናንተ በመላእክት አማካይነት ሕግን ተቀብላችሁ ነበር፤ ነገር ግን አልጠበቃችሁትም።”

Ver Capítulo Copiar




ሐዋርያት ሥራ 7:53
10 Referencias Cruzadas  

በመ​ላ​እ​ክት የተ​ነ​ገ​ረው ቃል ጽኑ ከሆነ፥ መተ​ላ​ለ​ፍና አለ​መ​ታ​ዘ​ዝም ሁሉ የጽ​ድ​ቅን ብድ​ራት ከተ​ቀ​በለ፥


ታዲያ ኦሪት ለምን ተሠ​ራች? ኦሪ​ትስ ኀጢ​አ​ትን ታበ​ዛት ዘንድ፥ ተስፋ ያደ​ረ​ገ​ለት ያ ዘር እስ​ኪ​መጣ ድረስ፥ በመ​ላ​እ​ክት በኩል በመ​ካ​ከ​ለ​ኛው እጅ ወረ​ደች።


በም​ድረ በዳ በማ​ኅ​በሩ መካ​ከል የነ​በረ እርሱ ነው፤ በደ​ብረ ሲና ከአ​ነ​ጋ​ገ​ረው መል​አ​ክና፤ ከአ​ባ​ቶ​ቻ​ች​ንም ጋር ለእኛ ሊሰ​ጠን የሕ​ይ​ወ​ትን ቃል የተ​ቀ​በለ እርሱ ነው።


እን​ዲ​ህም አለ፦ “እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከሲና መጣ፤ በሴ​ይ​ርም ተገ​ለ​ጠ​ልን፤ ከፋ​ራን ተራራ፥ ከቃ​ዴስ አእ​ላ​ፋት ጋር ፈጥኖ መጣ፤ መላ​እ​ክ​ቱም ከእ​ርሱ ጋር በቀኙ ነበሩ።


የተ​ገ​ዘ​ሩ​ትም ቢሆኑ በሰ​ው​ነ​ታ​ችሁ እን​ደ​ም​ት​መኩ ልት​ገ​ዘሩ ይወ​ዳሉ እንጂ ኦሪ​ትን አል​ጠ​በ​ቁም።


ሙሴ ኦሪ​ትን ሰጥ​ቶ​አ​ችሁ የለ​ምን? ከእ​ና​ንተ አንዱ ስንኳ ኦሪ​ትን የሚ​ያ​ደ​ርግ የለም፤ እን​ግ​ዲህ ልት​ገ​ድ​ሉኝ ለምን ትሻ​ላ​ችሁ?”


ከባ​ሪ​ያ​ህም ፊት​ህን አት​መ​ልስ፤ ተጨ​ን​ቄ​አ​ለ​ሁና ፈጥ​ነህ ስማኝ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios