Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ሐዋርያት ሥራ 7:13 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

13 ወደ ግብ​ፅም እንደ ገና በተ​መ​ለሱ ጊዜ ወን​ድ​ሞቹ ዮሴ​ፍን ዐወ​ቁት፤ ፈር​ዖ​ንም የዮ​ሴ​ፍን ዘመ​ዶች ዐወ​ቃ​ቸው።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

13 ለሁለተኛ ጊዜ ሲሄዱ ደግሞ ዮሴፍ ማንነቱን ለወንድሞቹ ገለጠ፤ ፈርዖንም ስለ ዮሴፍ ዘመዶች ተረዳ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

13 በሁለተኛውም ዮሴፍ ለወንድሞቹ ታወቀ፤ የዮሴፍም ትውልድ በፈርዖን ዘንድ ተገለጠ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

13 ዳግመኛ ወደ ግብጽ ተመልሰው በሄዱ ጊዜ ዮሴፍ ለወንድሞቹ ተገለጠ፤ ቤተ ዘመዱም በፈርዖን ዘንድ ታወቀ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

13 በሁለተኛውም ዮሴፍ ለወንድሞቹ ታወቀ፥ የዮሴፍም ትውልድ በፈርዖን ዘንድ ተገለጠ።

Ver Capítulo Copiar




ሐዋርያት ሥራ 7:13
3 Referencias Cruzadas  

ዮሴ​ፍም ወን​ድ​ሞ​ቹን እን​ዲህ አላ​ቸው፥ “እኔ ሄጄ ለፈ​ር​ዖን እን​ዲህ ብዬ እነ​ግ​ረ​ዋ​ለሁ፦ በከ​ነ​ዓን ምድር የነ​በ​ሩት ወን​ድ​ሞ​ችና የአ​ባቴ ቤተ ሰዎች ወደ እኔ መጥ​ተ​ዋል፤


ከወ​ን​ድ​ሞ​ቹም አም​ስት ሰዎ​ችን ወስዶ በፈ​ር​ዖን ፊት አቆ​ማ​ቸው።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos