ሐዋርያት ሥራ 5:18 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 እጃቸውንም በሐዋርያት ላይ አነሡ፤ ያዙአቸውም፤ በሕዝቡ ወኅኒ ቤትም አስገቧቸው። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም18 ሐዋርያትንም ይዘው ማረፊያ ቤት ከተቷቸው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 በሐዋርያትም ላይ እጃቸውን ጭነው በሕዝቡ ወኅኒ ውስጥ አኖሩአቸው። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 ሐዋርያትን ያዙና በሕዝቡ ወህኒ ቤት አስገቡአቸው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 በሐዋርያትም ላይ እጃቸውን ጭነው በሕዝቡ ወኅኒ ውስጥ አኖሩአቸው። Ver Capítulo |