ሐዋርያት ሥራ 27:26 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)26 ነገር ግን ወደ አንዲት ደሴት እንደርሳለን።” Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም26 ይሁን እንጂ፣ ወደ አንዲት ደሴት በነፋስ ተወስደን እዚያ መጣላችን አይቀርም።” Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)26 ነገር ግን ወደ አንዲት ደሴት እንድንወድቅ ያስፈልገናል። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም26 ሆኖም ነፋሱ ወደ አንዲት ደሴት ዳርቻ ወስዶ ይጥለናል።” Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)26 ነገር ግን ወደ አንዲት ደሴት እንድንወድቅ ያስፈልገናል።” Ver Capítulo |