ሐዋርያት ሥራ 24:13 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 በሚከስሱኝ ሁሉ በፊትህ ማስረጃ ማቅረብ አይችሉም። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም13 አሁንም ለተከሰስሁበት ነገር ማስረጃ ሊያቀርቡልህ አይችሉም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 አሁንም ስለሚከሱኝ ያስረዱህ ዘንድ አይችሉም። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም13 አሁን ላቀረቡብኝ ክስ ሁሉ ምንም ማስረጃ ሊያቀርቡልህ አይችሉም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)13 አሁንም ስለሚከሱኝ ያስረዱህ ዘንድ አይችሉም። Ver Capítulo |