ሐዋርያት ሥራ 19:20 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)20 እንዲህም እያለ የእግዚአብሔር ቃል በኀይል ያድግና ይበረታ ነበር። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም20 በዚህ ሁኔታ የጌታ ቃል በኀይል እያደገና እያሸነፈ ሄደ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)20 እንዲህም የጌታ ቃል በኃይል ያድግና ያሸንፍ ነበር። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም20 በዚህ ዐይነት የጌታ ቃል በጣም እየተስፋፋና ድል እያደረገ ይሄድ ነበር። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)20 እንዲህም የጌታ ቃል በኃይል ያድግና ያሸንፍ ነበር። Ver Capítulo |