ሐዋርያት ሥራ 17:20 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)20 በጆሮአችን እንግዳ ነገር ታሰማናለህና እኛም ይህ ነገር ምን እንደ ሆነ ልንረዳ እንወዳለን።” Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም20 ደግሞም በጆሯችን የምታሰማን እንግዳ ነገር ስለ ሆነብን፣ ምን ማለት እንደ ሆነ ማወቅ እንፈልጋለን።” Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም20 አንዳንድ እንግዳ ነገሮችን አሰምተኸናል፤ ስለዚህ እነዚህ ነገሮች ምን እንደ ሆኑ ማወቅ እንፈልጋለን።” Ver Capítulo |