ሐዋርያት ሥራ 16:39 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)39 መጥተውም ከከተማቸው እንዲወጡ ማለዱአቸው። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም39 እነርሱ ራሳቸውም መጥተው ይቅርታ ጠይቀው ከወህኒ ቤቱ አወጧቸው፤ ከተማውንም ለቅቀው እንዲሄዱ ለመኗቸው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)39 መጥተውም ማለዱአቸው፤ አውጥተውም ከከተማ ይወጡ ዘንድ ለመኑአቸው። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም39 ስለዚህ መጥተው ይቅርታ ጠየቁአቸውና ከወህኒ ቤት አስወጡአቸው፤ ከከተማውም እንዲሄዱ ለመኑአቸው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)39 መጥተውም ማለዱአቸው። Ver Capítulo |