ሐዋርያት ሥራ 15:31 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)31 እነርሱም አንብበው እጅግ ደስ አላቸው፥ ተጽናኑም። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም31 ሕዝቡም ካነበቡት በኋላ አበረታታች በሆነው ቃሉ ደስ ተሠኙ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)31 ባነበቡትም ጊዜ ከምክሩ የተነሣ ደስ አላቸው። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም31 አማኞቹም ደብዳቤውን ባነበቡ ጊዜ በሚያጽናናው መልእክት እጅግ ደስ አላቸው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)31 ባነበቡትም ጊዜ ከምክሩ የተነሣ ደስ አላቸው። Ver Capítulo |