ሐዋርያት ሥራ 13:18 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 አርባ ዘመንም በምድረ በዳ መገባቸው። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም18 አርባ ዓመት ያህልም በበረሓ ታገሣቸው፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)18 በበረሃም አርባ ዓመት ያህል መገባቸው። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም18 ለአርባ ዓመትም ያኽል በበረሓ ታገሣቸው Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)18 በበረሀም አርባ ዓመት ያህል መገባቸው። Ver Capítulo |