ሐዋርያት ሥራ 10:35 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)35 ነገር ግን በሕዝብ ሁሉ ዘንድ እርሱን የሚፈራና እውነትን የሚያደርግ በእርሱ ዘንድ የተወደደ ነው። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም35 ነገር ግን እርሱን የሚፈሩትንና ጽድቅን የሚያደርጉትን ሁሉ ከየትኛውም ወገን ቢሆኑ ይቀበላቸዋል። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም35 የማንኛውም አገር ሰው ቢሆን እግዚአብሔርን የሚፈራና ትክክለኛውን ነገር የሚያደርግ ከሆነ እግዚአብሔር ይቀበለዋል። Ver Capítulo |