Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa ተረፈ ባሮክ 4:4 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)4 እንዲህም ብሎ ጸለየ፤ “ለወዳጆቹ ለጻድቃን ዋጋቸውን የሚሰጣቸው አምላክ ገናና ነው፤ ነፍሴ ሆይ፥ ተዘጋጂ፤ ለቅዱስ ማደሪያሽ ለሥጋ ይህን እየነገርሽ ደስ ይበልሽ፤ ልቅሶሽም ወደ ደስታ ይመለስልሻል። Ver Capítulo |