Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa ተረፈ ባሮክ 2:7 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)7 ጌታም አለው፥ “እነርሱን ወስደህ ለምድር አደራ ስጣት፤ አንቺ ምድር በውኆች ላይ የፈጠረሽ፥ በሰባቱም ማኅተም ያተመሽ የፈጣሪሽ የእግዚአብሔርን ቃል ሰምተሽ ጌጥሽን ተቀበዪ፤ ተወዳጁም እስኪመጣ ድረስ ገንዘብሽን ጠብቂ በላት።” Ver Capítulo |