Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa ተረፈ ባሮክ 2:14 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)14 ሁለቱም ሁሉ ተቀምጠው አለቀሱ፤ በማግሥቱም በነጋ ጊዜ ኤርምያስ አቤሜሌክን፥ “ሙዳዩን ይዘህ ወደ አግሪጳስ የወይን ቦታ በተራራው ጎዳና ሂድ፤ የእግዚአብሔር ረድኤት፥ ጌትነቱም በአንተ ራስ አድሯልና ለታመሙ ወገኖች ጥቂት በለስን አምጣ” ብሎ ላከው። Ver Capítulo |