Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa ተረፈ ባሮክ 1:9 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)9 ልመናህ በከተማዪቱ መካከል እንደ ጽኑ ምሰሶ፥ በዙሪያዋም እንደ አድማስ ቅጥር ነውና፤ አሁንም የከለዳውያን ሠራዊት ሳይመጣና ሀገሪቱን ሳይከባት ተነሥታችሁ ሂዱ፥ ውጡም።” Ver Capítulo |