Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa ተረፈ ባሮክ 1:12 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 ኤርምያስም እንዲህ ሲል ተናገረ፥ “ሁሉን የምትገዛ አቤቱ፥ ንጉሡ ከሠራዊቱ ጋር ይታበይና በአምላክ ከተማ በረታሁባት ይል ዘንድ የመረጥኻትን ይህቺን ከተማ በከለዳውያን እጅ አሳልፈህ ትሰጣለህን? Ver Capítulo |