Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa መጽሐፈ መቃብያን ሣልስ 4:25 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)25 አንተስ በልብህ ትዕቢትና በአንገትህ መደንደን የሰላም መንገድን አላወቅሃትም፥ ንስሓንም አላወቅሃትም፥ በንስሓ፥ በልቅሶና በእንባ በፈጣሪህ በእግዚአብሔር ፊት መናዘዝ ተሳነህ። Ver Capítulo |