Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa መጽሐፈ መቃብያን ሣልስ 2:18 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 እንደ የዋህ ርግብ ሆና የተፈጠረች ተንኰልህን የማታውቅ ሔዋንንም ባሳትሃት ጊዜ በተከናወነ ነገርህና በጠማማ ቃልህ አስካድሃት፤ ያችንም መጀመሪያዪቱን ፍጥረት ካሳትሃት በኋላ፥ እርሷ ሄዳ ከመሬት የተፈጠረ መጀመሪያውን የእግዚአብሔር ፍጥረት አዳምን አሳተችው። Ver Capítulo |