Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




2 ሳሙኤል 17:15 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

15 አር​ካ​ዊው ኩሲም ለካ​ህ​ናቱ ለሳ​ዶ​ቅና ለአ​ብ​ያ​ታር፥ “አኪ​ጦ​ፌል ለአ​ቤ​ሴ​ሎ​ምና ለእ​ስ​ራ​ኤል ሽማ​ግ​ሌ​ዎች እን​ዲ​ህና እን​ዲህ መክ​ሮ​አል፤ እኔ ግን እን​ዲ​ህና እን​ዲያ መክ​ሬ​አ​ለሁ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

15 ኩሲም ካህናቱን ሳዶቅንና አብያታርን እንዲህ አላቸው፤ “አኪጦፌል አቤሴሎምንና የእስራኤልን ሽማግሌዎች ምን ምን ማድረግ እንዳለባቸው መክሯቸው ነበር፤ እኔ ግን እንዲህ እንዲህ አድርጉ ብዬ መክሬአቸዋለሁ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

15 ሑሻይ ካህናቱን ሳዶቅንና አብያታርን እንዲህ አላቸው፥ “አኪጦፌል አቤሴሎምንና የእስራኤልን ሽማግሌዎች እንዲህ እንዲህ አድርጉ ሲል መክሮአቸው ነበር፤ እኔ ግን እንዲህ እንዲህ አድርጉ ብዬ መክሬአቸዋለሁ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

15 ከዚህ በኋላ እርሱና አኪጦፌል ለአቤሴሎምና ለእስራኤላውያን መሪዎች የሰጡትን ምክር ሑሻይ ለካህናቱ ለሳዶቅና ለአብያታር ነገራቸው፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

15 ኩሲም ለካህናቱ ለሳዶቅና ለአብያታር፦ አኪጦፌል ለአቤሴሎምና ለእስራኤል ሽማግሌዎች እንዲህና እንዲህ መክሮአል፥ እኔ ግን እንዲህና እንዲህ መክሬአለሁ።

Ver Capítulo Copiar




2 ሳሙኤል 17:15
3 Referencias Cruzadas  

ከሄ​ዱም በኋላ እነ​ርሱ ከጕ​ድ​ጓዱ ወጥ​ተው ሄዱ፤ ለን​ጉ​ሡም ለዳ​ዊት ነገ​ሩት፤ ዳዊ​ት​ንም፥ “አኪ​ጦ​ፌል በእ​ና​ንተ ላይ እን​ዲህ መክ​ሮ​አ​ልና ተነሡ፤ ፈጥ​ና​ች​ሁም ውኃ​ውን ተሻ​ገሩ” አሉት።


የአ​ኪ​ጦ​ብም ልጅ ሳዶቅ፥ የአ​ቤ​ሜ​ሌ​ክም ልጅ አብ​ያ​ታር ካህ​ናት ነበሩ። አሳም ጸሓፊ ነበረ፤


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos