Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa መጽሐፈ ዕዝራ ካልእ 8:57 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)57 መቶ መክሊት የብር ዕቃ፥ መቶ መክሊትም ወርቅ፥ ሃያ መክሊትም የወርቅ ዕቃ፥ የሚወደድ እንደ ወርቅም የጠራና የጠነከረ ዐሥራ ሁለት የናስ ዕቃ መዝኜ ሰጠኋቸው። Ver Capítulo |