Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa መጽሐፈ ዕዝራ ካልእ 8:32 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)32 ከዘቶይስም ልጆች የኢያሐቲሉ ልጅ ኢያኬንያስ፥ ከእርሱም ጋር ሁለት መቶ ሰዎች፥ ከአዲኑ ልጆች የዮናታን ልጅ ኦቤድ፥ ከእርሱም ጋር ሁለት መቶ አምሳ ሰዎች። Ver Capítulo |