Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa መጽሐፈ ዕዝራ ካልእ 6:18 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)18 ናቡከደነፆርም በኢየሩሳሌም ካለው ቤተ መቅደስ ያወጣውን፥ ባዳራሹም ያኖረውን የወርቅና የብር ንዋየ ቅድሳቱን፥ ንጉሥ ቂሮስ በባቢሎን ካለ አዳራሹ አውጥቶ ለዘሩባቤልና ለገዥው ለሰናባሶርስ ሰጣቸው። Ver Capítulo |