Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa መጽሐፈ ዕዝራ ካልእ 1:3 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)3 ሌዋውያንንም አላቸው፥ “ለእስራኤል ካህናት ተገዙ፤ የንጉሡ የዳዊት ልጅ ሰሎሞን በሠራው ቤተ መቅደስም በእግዚአብሔር ታቦት ቅድስና ሥርዐት አክብሯቸው። Ver Capítulo |