2 ቆሮንቶስ 9:15 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)15 ስለማትመረመርና ባላሰቡአት ጊዜ ስለምትመጣው ጸጋው እግዚአብሔር ይመስገን። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም15 በቃላት ሊገለጥ ስለማይቻል ስጦታው እግዚአብሔር ይመስገን። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)15 ስለማይነገር ስጦታው እግዚአብሔር ይመስገን። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም15 በሰው ቃል ሊነገር ስለማይቻለው ስጦታው እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)15 ስለማይነገር ስጦታው እግዚአብሔር ይመስገን። Ver Capítulo |