2 ቆሮንቶስ 13:8 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)8 ለዕውነት ጸንተን እንኖራለን እንጂ፤ ከዕውነት መውጣት አንችልምና። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም8 ለእውነት እንጂ በእውነት ላይ ምንም ማድረግ አንችልምና። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)8 ለእውነት እንጂ በእውነት ላይ ምንም ለማድረግ አንችልም። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም8 እኛ ስለ እውነት እንሠራለን እንጂ የእውነት ተቃራኒ የሆነ ምንም ነገር አንሠራም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)8 ለእውነት እንጂ በእውነት ላይ ምንም ለማድረግ አንችልምና። Ver Capítulo |