2 ቆሮንቶስ 10:17 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)17 “የሚመካ ግን በእግዚአብሔር ይመካ።” Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም17 ነገር ግን፣ “የሚመካ በጌታ ይመካ”፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)17 “የሚመካ በጌታ ይመካ፤” Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም17 ነገር ግን “የሚመካ በጌታ ይመካ።” Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)17-18 የሚመካ ግን በጌታ ይመካ፤ እግዚአብሔር የሚያመሰግነው እንጂ ራሱን የሚያመሰግን እርሱ ተፈትኖ የሚወጣ አይደለምና። Ver Capítulo |