2 ዜና መዋዕል 11:10 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)10 ሶርዓን፥ ኤሎንን፥ ኬብሮንን ሠራ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም10 ጾርዓ፣ ኤሎን፣ ኬብሮን ናቸው። በይሁዳና በብንያም ውስጥ የተመሸጉት ከተሞች እነዚህ ነበሩ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)10 ጾርዓን፥ ኤሎንን፥ ኬብሮንን ሠራ፤ እነዚህም የተመሸጉ ከተሞች በይሁዳና በብንያም የሚገኙ ነበሩ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም10 ጾርዓ፥ አያሎንና ኬብሮን ተብለው የሚጠሩት ናቸው። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)10 ጾርዓን፥ ኤሎንን፥ ኬብሮንን ሠራ። Ver Capítulo |