Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




1 ጢሞቴዎስ 4:9 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

9 ይህ ቃል የታመነ ሁሉም እንዲቀበሉት የተገባ ነው፤

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

9 ይህ ቃል የታመነና ሙሉ ለሙሉ ሊቀበሉት የሚገባ ነው።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

9 ይህ ቃል የታመነና ሁሉ ሰው ሊቀበለው የሚገባ ነው፤

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

9 ይህም አባባል ሰው ሁሉ ሊቀበለው የሚገባ እውነተኛ ነገር ነው።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

9 ይህ ቃል የታመነ ሁሉም እንዲቀበሉት የተገባ ነው፤

Ver Capítulo Copiar




1 ጢሞቴዎስ 4:9
2 Referencias Cruzadas  

“ኀጢአተኞችን ሊያድን ክርስቶስ ኢየሱስ ወደ ዓለም መጣ፤” የሚለው ቃል የታመነና ሁሉ እንዲቀበሉት የተገባ ነው፤ ከኀጢአተኞችም ዋና እኔ ነኝ፤


ጌታውም ‘መልካም፥ አንተ በጎ ታማኝም ባሪያ፥ በጥቂቱ ታምነሃል፤ በብዙ እሾምሃለሁ፤ ወደ ጌታህ ደስታ ግባ፤’ አለው።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios