Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




1 ሳሙኤል 29:11 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

11 ዳዊ​ትና ሰዎ​ቹም ማል​ደው ይሄዱ ዘንድ፥ ወደ ፍል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያ​ንም ሀገር ይመ​ለሱ ዘንድ ተነሡ። ፍል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያ​ንም ሊዋጉ ወደ ኢይ​ዝ​ራ​ኤል ወጡ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

11 ስለዚህ ዳዊትና ሰዎቹ ወደ ፍልስጥኤማውያን ምድር ለመመለስ በማለዳ ተነሡ፤ ፍልስጥኤማውያንም ወደ ኢይዝራኤል ወጡ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

11 ስለዚህ ዳዊትና ሰዎቹ ወደ ፍልስጥኤማውያን ምድር ለመመለስ በማለዳ ተነሡ፤ ፍልስጥኤማውያንም ወደ ኢይዝራኤል ወጡ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

11 ስለዚህም ዳዊትና ተከታዮቹ በማግስቱ ማለዳ ወደ ፍልስጥኤም ተመልሰው ለመሄድ ተነሡ፤ ፍልስጥኤማውያንም ወደ ኢይዝራኤል ዘመቱ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

11 ዳዊትና ሰዎቹም ማልደው ይሄዱ ዘንድ፥ ወደ ፍልስጥኤማውያንም አገር ይመለሱ ዘንድ ተነሡ። ፍልስጥኤማውያንም ወደ ኢይዝራኤል ወጡ።

Ver Capítulo Copiar




1 ሳሙኤል 29:11
7 Referencias Cruzadas  

ለሳ​ኦ​ልም ልጅ ለዮ​ና​ታን አንድ ሽባ የሆነ ልጅ ነበ​ረው። የሳ​ኦ​ልና የዮ​ና​ታን ወሬ ከኢ​ይ​ዝ​ራ​ኤል በመጣ ጊዜ የአ​ም​ስት ዓመት ልጅ ነበረ፤ ሞግ​ዚ​ቱም አዝ​ላው ሸሸች፤ ልት​ሸ​ሽም ስት​ሮጥ ወድቆ ሽባ ሆነ። ስሙም ሜም​ፌ​ቡ​ስቴ ነበረ።


ፍል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያ​ንም ጭፍ​ሮ​ቻ​ቸ​ውን ሁሉ ወደ አፌቅ ሰበ​ሰቡ፤ እስ​ራ​ኤ​ላ​ው​ያ​ንም በኢ​ይ​ዝ​ራ​ኤል ባለው ውኃ ምንጭ አጠ​ገብ ሰፈሩ።


ድን​በ​ራ​ቸ​ውም ኢይ​ዝ​ራ​ኤል፥ ከል​ሰ​ሉት፥ ሱሳን፤


ኢያ​ሬ​ዬል፥ ኢያ​ሪ​ቅም፥ ዘቃ​ይ​ንም፤


አሁ​ንም አንተ ከአ​ን​ተም ጋር የመጡ የጌ​ታህ ብላ​ቴ​ኖች ማል​ዳ​ችሁ ተነሡ፤ ሲነ​ጋም ተነ​ሥ​ታ​ችሁ ወደ መጣ​ች​ሁ​በት ሂዱ። ክፉ ነገ​ር​ንም በል​ብህ አታ​ኑር፤ በዐ​ይኔ ፊት ጻድቅ ነህና፥ በነ​ጋም ጊዜ ገሥ​ግ​ሣ​ችሁ መን​ገ​ዳ​ች​ሁን ሂዱ” አለው። እነ​ር​ሱም ሄዱ።


እን​ዲ​ህም ሆነ፤ ዳዊ​ትና ሰዎቹ በሦ​ስ​ተ​ኛው ቀን ወደ ሴቄ​ላቅ በገቡ ጊዜ፥ አማ​ሌ​ቃ​ው​ያን በአ​ዜብ በሰ​ቄ​ላ​ቅም ላይ ዘም​ተው ነበር፤ ሴቄ​ላ​ቅ​ንም መት​ተው በእ​ሳት አቃ​ጥ​ለ​ዋት ነበር፥


ዳዊ​ትም ደግሞ ከኢ​ይ​ዝ​ራ​ኤል አኪ​ና​ሆ​ምን ወሰደ፤ ሁለ​ቱም ሚስ​ቶቹ ሆኑ​ለት።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios