Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




1 ጴጥሮስ 1:24 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

24 “ሥጋ ሁሉ እንደ ሣር፥ ክብሩም ሁሉ እንደ ሣር አበባ ነውና፤ ሣሩ ይጠወልጋል አበባውም ይረግፋል፤

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

24 ምክንያቱም መጽሐፍ እንደሚል፣ “ሥጋ ለባሽ ሁሉ እንደ ሣር ነው፤ ክብሩም ሁሉ እንደ ሜዳ አበባ ነው። ሣሩ ይጠወልጋል፤ አበባውም ይረግፋል፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

24 ምክንያቱም፥ “ሥጋ ሁሉ እንደ ሣር፥ ክብሩም ሁሉ እንደ ሜዳ አበባ ነውና፤ ሣሩ ይጠወልጋል አበባውም ይረግፋል፤

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

24 መጽሐፍ እንደሚለው፦ “ሥጋ ለባሽ ሁሉ እንደ ሣር ነው፤ ክብሩም ሁሉ እንደ ዱር አበባ ነው፤ ሣሩም ይደርቃል፤ አበባውም ይረግፋል፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

24 ሥጋ ሁሉ እንደ ሣር ክብሩም ሁሉ እንደ ሣር አበባ ነውና፤ ሣሩ ይጠወልጋል አበባውም ይረግፋል፤

Ver Capítulo Copiar




1 ጴጥሮስ 1:24
15 Referencias Cruzadas  

ወይን የሰ​ውን ልብ ደስ ያሰ​ኛል፥ ዘይ​ትም ፊትን ለማ​ብ​ራት ነው። እህ​ልም የሰ​ውን ኀይል ያጠ​ነ​ክ​ራል።


ሕይወታችሁ ምንድር ነው? ጥቂት ጊዜ ታይቶ ኋላ እንደሚጠፋ እንፍዋለት ናችሁና።


ፍላ​ጾ​ችህ ወግ​ተ​ው​ኛ​ልና፥ እጅ​ህ​ንም በእኔ ላይ አክ​ብ​ደ​ህ​ብ​ኛ​ልና።


ስለ​ዚ​ህም የሚ​ኖ​ሩ​ባ​ቸው ሰዎች እጆ​ቻ​ቸው ዝለ​ዋል፤ ደን​ግ​ጠ​ውም አፍ​ረ​ዋል፤ እንደ ምድረ በዳ ሣር፥ እንደ ለም​ለ​ምም ቡቃያ፥ በሰ​ገ​ነ​ትም ላይ እን​ዳለ ሣር፥ ሳይ​ሸት ዋግ እንደ መታ​ውም እህል ሆነ​ዋል።


ዓለሙም ምኞቱም ያልፋሉ፤ የእግዚአብሔርን ፈቃድ የሚያደርግ ግን ለዘላለም ይኖራል።


ከማ​ለ​ዳው ሰዓት ጀምሮ እስከ ሌሊት ነፍሴ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ታመ​ነች። ከማ​ለዳ ጀምሮ እስ​ራ​ኤል በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ታመነ።


ሕይ​ወ​ት​ህን ከጥ​ፋት የሚ​ያ​ድ​ናት፥ በይ​ቅ​ር​ታ​ውና በም​ሕ​ረቱ የሚ​ከ​ል​ልህ፥


ከሌ​ሊት ግርማ፥ በመ​ዓ​ልት ከሚ​በ​ርር ፍላጻ፥


እንደ አበባ ይወ​ጣል፥ ይረ​ግ​ፋ​ልም፤ እንደ ጥላም ያል​ፋል፥ እር​ሱም አይ​ኖ​ርም።


መሥ​ዋ​ዕ​ት​ንና ቍር​ባ​ንን አል​ወ​ደ​ድ​ሁም፤ ሥጋ​ህን አን​ጻ​ልኝ፤ የሚ​ቃ​ጠ​ለ​ው​ንና ስለ ኀጢ​አት የሚ​ቀ​ር​በ​ውን መሥ​ዋ​ዕት አል​ወ​ደ​ድ​ሁም።


እኔ ነኝ፤ የማ​ጽ​ና​ናሽ እኔ ነኝ፤ አንቺ እን​ግ​ዲህ ዕወቂ፤ ማንን ፈራሽ? የሚ​ሞ​ተ​ውን ሰው እንደ ሣርም የሚ​ጠ​ወ​ል​ገ​ውን የሰው ልጅ ነውን?


እግዚአብሔር ግን ዛሬ ያለውን ነገም ወደ እቶን የሚጣለውን የሜዳን ሣር እንዲህ የሚያለብሰው ከሆነ፥ እናንተ እምነት የጎደላችሁ፥ እናንተንማ ይልቁን እንዴት?


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios