1 ነገሥት 8:49 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)49 ጸሎታቸውንና ልመናቸውን በማደሪያህ በሰማይ ስማ፤ Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም49 በማደሪያህ በሰማይ ሆነህ ጸሎታቸውንና፤ ልመናቸውን ስማ፤ ፍረድላቸውም። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)49 በመኖሪያህ በሰማይ ሆነህ ጸሎታቸውን በመስማት ፍረድላቸው። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም49 በመኖሪያህ በሰማይ ሆነህ ጸሎታቸውን በመስማት ፍረድላቸው፤ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)49 ጸሎታቸውንና ልመናቸውን በማደሪያህ በሰማይ ስማ፤ ፍርድንም አድርግላቸው፤ Ver Capítulo |