1 ነገሥት 13:13 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)13 ልጆቹንም፥ “አህያዬን ጫኑልኝ” አላቸው፥ አህያውንም ጫኑለት ተቀመጠበትም። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም13 ስለዚህም ልጆቹን፣ “በሉ አህያውን ጫኑልኝ” አላቸው። እነርሱም አህያውን ጫኑለትና ተቀምጦበት Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)13 ከዚህም በኋላ እርሱ “አህያዬን ጫኑልኝ!” አላቸው፤ ልጆቹም አህያውን ጭነውለት ሽማግሌው ነቢይ በአህያው ላይ ተቀምጦ፥ Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም13 ከዚህም በኋላ እርሱ “አህያዬን ጫኑልኝ!” አላቸው፤ ልጆቹም አህያውን ጭነውለት ሽማግሌው ነቢይ በአህያው ላይ ተቀምጦ፥ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)13 ልጆቹንም “አህያውን ጫኑልኝ፤” አላቸው፤ አህያውንም በጫኑለት ጊዜ ተቀመጠበት። Ver Capítulo |